Announcement
Abiy Ahmed  ·  2026-07-02 10:36

Telegram @AbiyAhmedAliOfficial

The modern Hamasa Model Village, which rests on 79.4 hectares of land and is part of the Rural Corridor Development, was officially inaugurated today. ‎ ‎The village is equipped with modern bathrooms, animal shelters, gardens, biogas and beehives to help increase the livelihood and productivity of the farmers, thus ensuring universal prosperity for the residents. ‎ This model village is the living fruit of our reform that has brought the dignity, comfort and economic benefits of the rural community to a higher level.

Notes

በ79.4 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈውና የገጠር ኮሪደር ልማት አካል የሆነው ዘመናዊው የሀማሳ ሞዴል መንደር ዛሬ በይፋ ተመርቋል። ‎ ‎መንደሩ የአርሶ አደሩን ኑሮና ምርታማነት ለማሳደግ የሚያግዙ ዘመናዊ የመታጠቢያ ክፍሎች፣ የእንስሳት ማደሪያ፣ የአትክልት ስፍራ፣ የባዮ ጋዝ እና የንብ ቀፎዎች የተሟሉለት በመሆኑ ለነዋሪዎች ሁለንተናዊ ብልጽግናን ያረጋግጣል። ‎ ‎ይህ ሞዴል መንደር የገጠሩን ማህበረሰብ ክብር፣ ምቾት እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋገረ የሪፎርማችን ህያው ፍሬ ነው።