announcement
Abiy Ahmed  ·  2026-06-15 19:14

Telegram @AbiyAhmedAliOfficial

Ethiopian hands have planted more than 48 billion saplings. Our mission continues. When Ethiopians unite, there is no force that can stop us!

Notes

የኢትዮጵያውያን እጆች መሬትን አቅንተው ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን ተክለዋል፤ ተልዕኳችን ይቀጥላል። ‎ኢትዮጵያውያን ስንተባበር የሚያቆመን አንዳች ኃይል የለም!